Sunday, October 29, 2023

እኛ

 ዐመት እየጠበቅን ደምቀን እንውላለን፣

ሐዘን ለቆን ሳይሆን ተስፋን እያስቀደምን።

No comments:

 እኔ የማወራት የእርሷ ጆሮ ሲደርስ መልኩን እየሳተ እየተቀየረ፣ ከማፋቀር ይልቅ እኛን ከማዋደድ ጥል ፈጣሪ ኾነን እያጠራጠረ፡፡