ዐመት እየጠበቅን ደምቀን እንውላለን፣
ሐዘን ለቆን ሳይሆን ተስፋን እያስቀደምን።
እኔ የማወራት የእርሷ ጆሮ ሲደርስ መልኩን እየሳተ እየተቀየረ፣ ከማፋቀር ይልቅ እኛን ከማዋደድ ጥል ፈጣሪ ኾነን እያጠራጠረ፡፡